1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የደቡብ ሱዳን የሰላም ድርድር አለመሳካት

ዓርብ፣ የካቲት 27 2007

ሶስተኛዉ የደቡብ ሱዳን የሰላም ድርድር ሳይሳካ መቅረቱ ተገለጠ።

https://p.dw.com/p/1Emsu
Südsudan-Verhandlungen vorerst gescheitert
ምስል Reuters/Tiksa Negeri

የደቡብ ሱዳን የሕብረተሰብ ተጠሪዎች በመላ እጅግ ያዘኑበት ሁኔታ ሶስተኛዉ የተሰኘዉ የድርድር ምዕራፍ የከሸፈ ሲሆን፤ ከአደራዳሪዎቹ መካከል በዶክተር ሪየክ ማቻር የሚመራዉ የተቃዉሞ ወገን ግን አሁንም ተስፋዉ እንዳልተሟጠጠ ነዉ የሚናገሩት። ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ዝርዝሩን ልኮልናል

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

ተክሌየኋላ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ