1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሀሳብ ማዕድ

ሰኞ፣ ግንቦት 12 2011

ዛሬ አዲስ አበባ ውስጥ በተካሄደ «የሀሳብ ማዕድ» በተባለው መድረክ ላይ ጽሁፎቻቸው አገር የሚያፈርሱ እንዳይሆኑ ጥሪ ቀርቦላቸዋል። የአሶስየትድ ፕሬስ የኢትዮጵያ ወኪል ጋዜጠኛ ኤልያስ መሠረት ባዘጋጀው በዚህ መድረክ ላይ የጥላቻ ንግግር መቅጫ ረቂቅ ሕግ ነቀፌታ ቀርቦበታል።

https://p.dw.com/p/3InXT
Aktivisten Treffen aktuelle Angelegenheiten
ምስል DW/Y.G/egziabher

የሀሳብ ማዕድ

የፖለቲካ አራማጆች (አክቲቪስቶች) በማህበራዊ ድረ-ገጾች የሚያወጧቸውን ፅሁፎች ሃላፊነት በተሞላው መንገድ እንዲጽፉ ተጠየቁ። ዛሬ አዲስ አበባ ውስጥ በተካሄደ «የሀሳብ ማዕድ» በተባለው መድረክ ላይ ጽሁፎቻቸው አገር የሚያፈርሱ እንዳይሆኑ ጥሪ ቀርቦላቸዋል። የአሶስየትድ ፕሬስ የኢትዮጵያ ወኪል ጋዜጠኛ ኤልያስ መሠረት ባዘጋጀው በዚህ መድረክ ላይ የጥላቻ ንግግር መቅጫ ረቂቅ ሕግ ነቀፌታ ቀርቦበታል። ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ውይይቱን ተከታትሏል።


ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ኂሩት መለሰ
ተስፋለም ወልደየስ