1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሂዉማን ራይትስ ዎች እስረኞች እንዲፈቱ ጠየቀ

ሐሙስ፣ መጋቢት 29 2003

ዓለም ዓቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ሂዉማን ራይትስ ዎች የኢትዮጵያ መንግስት ካለ ክስ በጅምላ ያሰራቸዉን የተቃዋሚ ፓርቲ አባላት እንዲለቅ ጠይቋል።

https://p.dw.com/p/RGF9

ዶቼ ቬለ ያነጋገራቸዉ ሎንዶን የሚገኘዉ የድርጅቱ ጽህፈት ቤት የአፍሪቃ ጉዳይ ተወካይ የኢትዮጵያ መንግስት በሰብዓዊ መብቶች ከበሬታ ረገድ ጥሩ ስም እንደሌለዉ በመግለፅ እሳቸዉ የሰብዓዊ መብቶች ጉዳይ በማንሳታቸዉ ከኢትዮጵያ መባረራቸዉን አመልክተዋል። የሎንዶኑ ወኪላችን ሂዉማን ራይትስ ዎች ያወጣዉን መግለጫ አስመልክቶ አነጋሯቸዉ ቀጣዩን ዘገባ ልኮልናል።

ድልነሳ ጌታነህ

ሸዋዬ ለገሠ

ሂሩት መለሠ