የዓለም የሳንባ ነቀርሳ ህመም ቀን ዛሬ ታስቦ መዋሉን ተንተርሶ የወጣዉ የድርጅቱ መግለጫ እንደጠቆመዉ በየደቂቃዉ በዓለማችን አራት የሰዎችን ህይወት ለሚቀጥፈዉ በሽታ አዲስ የህክምና ስልት እንዲፈለግ ጥሪዉን አስተላልፏል። በሌላ በኩል ከዓለም የጤና ድርጅት የተገኙ መረጃዎች እንደሚጠቁሙት በኢትዮጵያ መድሃኒት በተላመደዉ የሳንባ ነቀርሳ የተያዙ ሰዎች ከአምስት ሺ ይልቃሉ።
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ