1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ለባለኃብቶች በከፊል ክፍት የሚሆነዉ የኢትዮ-ቴሌኮም

ዓርብ፣ የካቲት 15 2011

ኢትዮጵያዉያ የቴሌኮም ኢንዱስትሪዋን ለግል ባለኃብቶች ክፍት ለማድረግ ማሰብዋ ለቴክኖሎጂና ለትምህርት እድገት ሚና እንዳለዉ ተገለፀ። በሌላ በኩል ኢትዮጵያ የስልክ አገልግሎትን ወደ ግል ለማዞር በማሰብዋ የአፍሪቃ የቴሌኮም ገበያ መነቃቃቱም ተነግሮአል።    

https://p.dw.com/p/3DrVX
Äthiopien Addis Abeba | Ethio Telecom building
ምስል DW/H. Melesse

የአፍሪቃ የቴሌኮም ገበያ መነቃቅቶአል

  
ኢትዮጵያዉያ የቴሌኮም ኢንዱስትሪዋን ለግል ባለኃብቶች ክፍት ለማድረግ ማሰብዋ ለቴክኖሎጂና ለትምህርት እድገት ሚና እንዳለዉ ተገለፀ። በዬናይትድ ስቴትስ ነዋሪ የሆኑ አንድ የሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ባለሞያ ከፍተኛ አማካሪ እንደተናገሩት የቴሌኮም ዘርፍ ለግል ባለኃብቶች ክፍት መሆኑ በተመጣጣኝ የገበያ ዉድድር ጥራት ያለዉ አገልግሎት ሕዝብ ማግኘትም ያስችላል ብለዋል። በሌላ በኩል ኢትዮጵያ የስልክ አገልግሎትን ወደ ግል ለማዞር በማሰብዋ የአፍሪቃ የቴሌኮም ገበያ መነቃቃቱም ተነግሮአል።  

 
መክብብ ሸዋ

 
አዜብ ታደሰ 
ሸዋዬ ለገሠ