ለአጋቾች የተሰጠው ገንዘብ በጀርመን ያስከተለው ወቀሳ30 ሐምሌ 2001ሐሙስ፣ ሐምሌ 30 2001ከሶማሊያ የባህር ዳርቻ ከ400 ማይልስ ርቀት በባህር ላይ ወንበዴዎች ተጠልፋ ለአራት ወራት ከሰራተኞቿ ጋር ታግታ የቆየችው የጀርመን ዕቃ ጫኝ መርከብ በዚህ ሳምንት ሰኞ መለቀቋ እዚህ ጀርመን የሳምንቱ ዐብይ እና መልካም ዜና ሆኖ ከርሟል ።https://p.dw.com/p/J58pሀንዛ ስታቫንገርምስል picture-alliance/ dpaማስታወቂያመርከቧ እና ሰራተኞቿ በሰላምና በጤና መለቀቃቸው እሰየው ሲያሰኝ እነርሱን ለማስለቀቅ ከፍተኛ ገንዘብ መከፈሉ ግን በመርከቧ ባለቤት ኩባንያ ላይ እዚህ ጀርመን ከባድ ወቀሳ አስከትሏል ሂሩት መለሰ ተክሌ የኋላ