ለከፍተኛ የትምህር ተቋማት የተሰጠው ስልጠና2 ጳጉሜን 2006እሑድ፣ ጳጉሜን 2 2006የኢትዮጵያ መንግሥት በመላይቱ ሀገር ከ350 ሺህ ለሚበልጡ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች 15 ቀን የዘለቀ ስልጠና ሰጥቶዋል።በዕረፍት ላይ ያሉት ተማሪዎች ስልጠናውን በሚገኙበት አካባቢ ባሉ የትምህርት ተቋማት ውስጥ እንዲከታተሉ መደረጉም ተሰምቶዋል። የስልጠናውን ይዘት እና ዓላማ የመወያያ ርዕስ አድርገነዋል።https://p.dw.com/p/1D7uNምስል DWማስታወቂያ አርያም ተክሌ አዜብ ታደሰ