1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ለደቡብ ሱዳን ሰላም የሕዝብ ተሳትፎ አስፈላጊነት

ዓርብ፣ ሰኔ 20 2006

ከ 9 ዓመት በፊት የካርቱምና የጁባ ባለሥልጣናትና ተወካዮች ፣ ጦርነት አቁመው ውል ሲፈራረሙ በአካባቢው ዘለቄታ የሚኖረው ሰላም ይሠፍናል የሚል ብሩሕ ተስፋ ነበረ ያኔ ያሳደረው። ግን አልሆነም። ይባስ ብሎ በዚያው በደቡብ ሱዳን ሁለት የሥልጣንና

https://p.dw.com/p/1CRi8
ምስል picture-alliance/dpa

የተፈጥሮ ሀብት በተለይም የነዳጅ ዘይት ሀብት ተቀናቃኞች ባስነሱት ጦር አማዛዥ ትንንቅ በብዙ ሺ የሚቆጠሩ ዜጎች ሕይወታቸውን ሲያጡ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ከቀየአቸው ተፈናቅለዋል። ለምን እዚህ ደረጃ ላይ ተደረሰ? ሰላም ለማውረድ ያለው ተስፋስ እስከምን ድረስ ነው? የዶቸ ቨለዋ፣ ዩታ ሽቬንግስቢር ያቀረበችውን ዘገባ ፣ ይልማ ኃይለ ሚካኤል እንደሚከተለው አጠናቅሮታል።

ይልማ ኃ/ሚካኤል

ተክሌ የኋላ

አርያም ተክሌ