1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ለጅሃድ የተሰለፉት ወጣት ሴቶች

ሐሙስ፣ ጥቅምት 13 2007

በተደጋጋሚና ተራበራ ወጣት ሴቶች የሞቀ ቤታቸዉ እየጣሉ ወደሶርያና ኢራቅ በጦር ፍልሚያዉና እስላማዊ መንግሥት እዚያ አብሮ በማቋቋሙ ሂደት ላይ ራሳቸዉ እንደሚሉት ለመሳተፍ ከአዉሮጳና ከአሜሪካ እየተነሱ መንጎድ ከጀመሩ ጊዜዉ ትንሽ ሰንበት ብሏል።

https://p.dw.com/p/1DbEE
Symbolbild Deutsche Frauen im Syrienkrieg
ምስል picture-alliance/landov

ሰሞኑን ከሰሜን አሜሪካ ሶስት በአስራ አምስትና በአስራ ሰባት ዓመት መካከል የሚገኙ ኮረዳዎች በጀርመን በኩል አድርገዉ ወደመካከለኛዉ ምሥራቅ ለመሹለክ ሲሞክሩ ፍራንክፈርት አዉሮፕላን ማረፊያ ላይ በፀጥታ አስከባሪ ፖሊሶች ተይዘዋል። ወጣቶቹን እንዲህ ያነሳሳዉ ምንድነዉ? ሃሳቡስ ከየት መጣ የሚሉት ጥያቄዎች ይዞ ጠበብቶችን ያነጋገረዉ የዶቼ ቬለዉ አንድርያስ ጎርዝቭስኪ ያዘጋጀዉን ዘገባ የበርሊኑ ዘጋቢያችን ይልማ ኃይለሚካኤል እንደሚከተለዉ አጠናቅሮታል።

ይልማ ኃይለሚካኤል

ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ