ለግሪክ መላ ፈላጊዉ የአዉሮጳዉ ጉባኤ
ዓርብ፣ የካቲት 5 2002ማስታወቂያ
በኅብረቱ የረጅም ግዜ የአኮኖሚ እቅድ እና በአሁኑ ወቅት በተለይ የዩሮ ተጠቃሚ የኅብረቱ አባል አገሮች ላይ በተጋረጠዉ የኢኮኖሚ ችግር በመወያየት የጋራ አቋም በመዉሰድ ተጠናቋል። ባለፈዉ ወር ስራቸዉን የጀመሩት ሮምፖይ የትናንትናዉን ስብሰባ በተለይ የጠሩት በአለም አቀፍ ደረጃ የደረሰዉን የፊናንስ ቀዉስ ለመቋቋም እና በተለይ በግሪክ በደረሰዉ ችግር ዙርያ ለመወያየት ነበር።
ገበያዉ ንጉሴ/አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሠ