ሊቢያን እና ቡልጋርያን ያወዛገበው ጉዳይ29 መጋቢት 1997ሐሙስ፣ መጋቢት 29 1997በሰሜን አፍሪቃዊቱ ሀገር ሊብያ አንድ ላዕላይ ፍርድ ቤት በርካታ ሊብያውያን ሕፃናትን ኤድስን በሚያስይዘው ቫይረስ ወይም ተኅዋሲ አስይዘዋል ተብለው የሞት ቅጣት የተበየነባቸው አምስት የብልጋርያ ነርሶችና አንድ ፍልሥጤማዊ ዶክተር(ሐኪም) ባስገቡት የይግባኝ ማመልከቻ ላይ ከሁለት ወር በኋላ ውሳኔ ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል። የፍርድ ቤቱ መሪ ዳኛ እንዳስታወቁት፡ ፍርድ ቤቱ የፊታችን ግንቦት ሀያ አራት አንድም የሞቱን ቅጣት ለማስለወጥ ወይም ለማስረዝ የቀረበውhttps://p.dw.com/p/E0k6ማስታወቂያ�� የይግባኝ ማመልከቻ ይቀበላል፤ ወይም የሞቱን ብያኔ ያፀድቃል።