ላሊበላና የመጎብኛው ክፍያ 1 ታኅሣሥ 2005ሰኞ፣ ታኅሣሥ 1 2005የላሊበላ አብያተ ክርትስቲያን የመግቢያ ዋጋ መጨመር ፣ ገቢያቸው በአከባቢው ቱሪዝም ሥራ ላይ የተመሰረተ የሕብረተሰቡ ክፍሎችን ማስቆጣቱ ተነግሯል። ከዚህ በፊት ከነበረው ሁለት እጥፍ በላይ የጨመረው የውጭ ቱሪስቶች የቤተክርቲያን መግቢያ ዋጋ ፣ ጎብኚዎችhttps://p.dw.com/p/16zXSምስል picture-alliance / Bildagentur Huberማስታወቂያ ወደ ከተማው እንዲመጡ አያበረታታቸውም ሲሉ፣ የከተማው የንግድ ህብረተሰብ አባላት ያላቸውን ስጋት ገልጸዋል። የአብያተ ክርስያናቱ አስተዳደር ግን የዋጋው ጭማሪ ተገቢ ነው ይላል ። ገመቹ በቀለ ከሁለቱ ወገን ያደረገው ቃለምልልስ እንደሚከተለው ይቀርባል። ገመቹ በቀለ ተክሌ የኋላ ሂሩት መለሰ