ሕይወት ያጠፋዉ የባሌ ደን እሳት8 መጋቢት 2007ማክሰኞ፣ መጋቢት 8 2007በበጋ ወራት በተለያዩ አካባቢዎች የእሳት ቃጠሎ እየተነሳ ጉዳት ማድረሱ ይደጋገማል። በንብረትና በተፈጥሮ ሀብት ላይም ቀላል የማይባል ችግር ሲያስከትል ይሰተዋላል። ሰሞኑን በኢትዮጵያ የባሌ ተራሮች አካባቢ የተከሰተዉ የእሳት አደጋ ግን ለአካባቢ ተፈጥሮ የምትቆረቆር ነፍስንም አልማረም።https://p.dw.com/p/1EsGsማስታወቂያ