መልስ ያልተሰጠዉ የዞን ዘጠኝ የጉዞ እገዳ
ሰኞ፣ ኅዳር 13 2008ማስታወቂያ
ጦማርያኑ አሁን እስረኛ ነን በሚል ርዕስ ባወጡት መግለጫና ለዶይቼ ቬለ በሰጡት ተጨማሪ ማብራርያ የተወሰኑ አባሎቻቸዉ ክሳቸዉ በመቋረጡ ምክንያት የተወሰኑ ደግሞ በፍርድ ቤት ትዕዛዝ ነፃ ቢባሉም በብርበራ ወቅት የግል መገልገያዎች እስካሁን እንዳልተመለሱላቸዉ ገልፀዋል። ፀሐፍቱ «አሁንም እስረኞች ነን» በሚል ርዕስ ባወጡት መግለጫና ለዶይቼ ቬለ በሰጡት ተጨማሪ ማብራርያ የተወሰኑ አባሎቻቸዉ ክሳቸዉ በመቋረጡ ምክንያት የተወሰኑ አባሎቻቸዉ ደግሞ በፍርድ ቤት ትዕዛዝ ነፃ ቢባሉም በብርበራ ወቅት የተያዘባቸዉ የግል መገልገያዎች እስካሁን እንዳልተመለሰላቸዉ ገልፀዋል።
ዮኃንስ ገብረግዚአብሄር
አርያም ተክሌ