መዓዛ ብሩ በዶይቼ ቬለ
ረቡዕ፣ ግንቦት 21 2011ማስታወቂያ
ከኢትዮጵያ ዘጠኝ እንግዶች በጉባኤዉ መካፈላቸዉን አረጋግጠናል። የሰሞኑን ሥርጭታችንን የተከታተላችሁ እንደምታስታዉሱት በጉባኤዉ ከተካፈሉት መካከል የተወሰኑትን አነጋግረናል። ዛሬ ደግሞ ካነጋገርናቸዉ አንዷን በዚሕ በዜና መፅሔታችን ሁለተኛዋን በሳይንስ ዝግጅታችን እናቀርብላችኋላን። ከዜና መፅሕቷ እንግዳ ነዉ የምንጀምረዉ። የሸገር ኤፍ ኤም ራዲዮ ጣቢያ ሥራ አስኪያጅና ብዙ ኢንተርቪዉ አድራጊ (ጠያቂ) ነች። መዓዛ ብሩ። ሸዋዬ ለገሠ ጠያቂዋን ጠይቃታለች። አብረን እንስማዉ።
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ