1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሙስሊም እስረኞች ጠበቃቸው

ዓርብ፣ የካቲት 15 2005

አቶ ተማም እስር ቤት ያሉ ደንበኞቻቸው ጅሓዳዊ ሐረካት የተባለው ዘጋቢ ፊልም በቴሌቪዥን መተላለፍ ደንበኞቻቸውን እንዳሳዘናቸውም ተናግረዋል።

https://p.dw.com/p/17kOV
Muslime feiern das Ende des Ramadans im Nationalstadium von Addis Abeba, Äthiopien Copyright: Getachew Tedla/DW, 19.08.2012, Addis Abeba, Äthiopien
ምስል DW/Tedla Getachew

የኢትዮጵያ መንግስት ያስራቸዉ የሙስሊም መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ መሪዎች ጠበቃ አቶ ተማም አባ ቡልጋ ሰሞኑን ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ተጠርተው እንደነበር ተሰምቷል። ሆኖም መጥሪያው በጽሁፍ ስላልቀረበላቸው ፍርድ ቤት አልቀረቡም። አቶ ተማም እስር ቤት ያሉ ደንበኞቻቸው ጅሓዳዊ ሐረካት የተባለው ዘጋቢ ፊልም በቴሌቪዥን መተላለፍ ደንበኞቻቸውን እንዳሳዘናቸውም ተናግረዋል። ገመቹ በቀለ ከህግ ጠበቃው ጋር ቃለ ምልልስ አድርጓል።

ገመቹ በቀለ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ