1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሙስና በአውሮፓ

ሐሙስ፣ ኅዳር 17 2002

በዓለም ዙሪያ የሚፈፀም ሙስናን የሚያጋልጠው ትራንስፓረንሲ ኢንተርናሽናል የተባለው ድርጅት በየዓመቱ እንደሚያደረግው ዘንድሮም ሙስና በየአገራቱ የሚገኝበትን ደረጃ የሚያሳይ ሰንጠረዥ አውጥቷል ። በዚሁ መዘርዝር ከአውሮፓ ሀገራት ሙስናን በመዋጋት ረገድ አርአያ የሆኑ ሀገራት የመኖራቸውን ያህል ሙስና የተንሰራፋባቸው እንዳሉም ተጠቁሟል ።

https://p.dw.com/p/Kh7b
ምስል picture-alliance/ dpa

«የአውሮፓ ሀገራት ከሞላ ጎደል ውጤታማ እና ንፁህ የህዝብ አስተዳደር ስርዓት ቢኖራቸውም ምንም ዓይነት የሙስና ችግር የለባቸውም ማለት አይደለም ። ምክንያቱም በኛ መመዘኛ የመጨረሻውን ደረጃ ያገኙት ሀገራት ውስጥ የሚካሄዱ ህገ ወጥ ውሎች አካል ከመሆናቸውም በላይ ፈላጭ ቆራጭ አገዛዞችም የሚሰርቁትን ገንዘብ እንዲያሸሹ የሚረዱም ናቸውና ። »

በትራንስፓረንሲ ኢንተርናሽናል የአውሮፓ እና የማዕከላዊ እስያ ክፍለ አህጉራዊ ዳይሬክተር ሚክሎሽ ማርሻል

ሂሩት መለሰ ፣ ነጋሽ መሀመድ