1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሙዚቃችን ምን ያህል ባህላችንን ያንፀባርቃል?

ሐሙስ፣ መስከረም 9 2006

ዛሬ እንግዳችን ጋሽ አበራ ሞላ በሚል ቅፅል ሥም ፤ የሚታወቀዉ አርቲስት ስለሺ ደምሴ ነዉ። አርቲስት ስለሺ ደምሴ፤ በባህላዊዉ የሙዚቃ መሣሪያ፣ ክራር ፤ ለየት ባለ ግርፉ ይታወቃል።

https://p.dw.com/p/19kY2
Titel: Traditioneller Tanz aus Äthiopien, Addis Abeba Thema: Eine Gruppe von Tänzern in einer Bar in Addis Abeba 2013 Autor/Copyright: Azeb Tadesse Hahn 13082013 Schlagworte: Traditioneller Tanz in Äthiopien, Addis Abeba
ምስል DW/A. Tadesse-Hahn

አርቲስት ስለሺ ደምሴ ወይም ጋሽ አበራ ሞላ በያዝነዉ በአዲሱ 2006 ዓ,ም የኢትዮጵያን ባህላዊ እሴቶች የሚያንፀባርቁ ግጥሞች እና በባህላዊ የሙዚቃ መሳሪያ ታጅቦ ባቀረበዉ በአዲሱ የሙዚቃ አልበሙ ፣ እጅግ ተወዳጅነትን አግኝቶአል። አዲሱ የሙዚቃ ሥራዉ የተለያዩ የሥነ-ቃል ግጥሞች በድምፅ ጥራዝ የሚሰጠን፤ መድብለ-ትውፊት ፤ መድብለ ሥነ-ቃል፤ ድንቅ ጥበብ የሚስተዋልበት ሥራ ነዉ ተብሎለታአል። ሙሉዉን ቅንብር የድምፅ ማድመጫዉን በመጫን ያድምጡ!

አዜብ ታደሰ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ