1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

«ሙዳይ» የችግረኞች መርጃ ማህበር

ማክሰኞ፣ የካቲት 1 2008

በአዲስ አበባ በየመንገዱ የሚያድሩ ሕፃናትን፣ ሴቶችን እና አካል ተጎጂ ችግረኞችን ካለፉት 14 ዓመት ወዲህ በመርዳታ ላይ የሚገኘው «ሙዳይ» የበጎ አድራጎት ማህበር እስካሁን ከ1,000 የሚበልጡ ችግረኞችን አቋቁሞዋል።

https://p.dw.com/p/1HsAn
Äthiopien Muday Kinderdorf in Addis Abeba
ምስል DW/Y. G. Egziabhare

[No title]

ይሁንና፣ አሁን ከ800 የሚበልጡ ሰው በመርዳታ ላይ የሚገኘው ይኸው ማህበር ባንድ በኩል በገንዘብ እጥረት ፣ በሌላ ወገን ደግሞ፣ የሚሰራበት ቦታ በተሸጠበት ድርጊት የተነሳ ትልቅ ችግር አጋጥሞታል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ