ማዳጋስካር ከስልጣኑ ለውጥ በኋላ12 መጋቢት 2001ቅዳሜ፣ መጋቢት 12 2001የደሴቲቱ ማዳጋስካር ፕሬዚደንት ማርክ ራቫሎማናናhttps://p.dw.com/p/HGRNምስል APማስታወቂያስልጣናቸውን ለቀው አሁን የተቃዋሚው ቡድን መሪ አንድሬይ ራዦሊና ስልጣኑ ይዘዋል። የስልጣኑ ለውጥ ግን ህገ መንግስቱን የሚጻረር ነው በሚል ገና ዓለም አቀፍ እውቅና አላገኘም። የአፍሪቃ ህብረት የሰላምና የፀጥታ ጥበቃ ምክር ቤትም ማደጋስካርን ከማንኛውም የህብረቱ የአባልነት ተሳትፎ ለጊዜው አግዷል። AA/DW