ምርጫ 2002 እና የተቃዋሚ ፓርቲዎች መግለጫ18 ግንቦት 2002ረቡዕ፣ ግንቦት 18 2002ግንቦት 15 ቀን 2002 አ.ም የተካሄደዉ አገር አቀፍ ምርጫ ዉጤቱን እንደማይቀበሉት ሁለት የተቃዋሚ ፖለቲካ ድርጅቶች አስታወቁ።https://p.dw.com/p/NXZKምስል DWማስታወቂያየመላዉ ኢትዮጽያ አንድነት ድርጅት መኢአድ እና የኢትዮጽያ ፊደራላዊ ዲሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ዛሪ በጽፈት ቤታቸዉ መግለጫ የሰጡ ሲሆን መድረክ ምርጫዉ ይደገም ሲል መኢአድ ደግሞ ምርጫዉ ፍትሃዊ እንዳልነበር ገልጾአል። ጋዜጣዊ መግለጫዉን ወኪላችን ታደሰ እንግዳዉ ተከታትሎ ልኮልናል ታደሰ እንግዳዉ፣ አዜብ ታደሰአርያም ተክሌ