1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሬሚታንስ በኤኮኖሚው ላይ የሚጫወተው ሚና

እሑድ፣ ሚያዝያ 12 2006

በውጭ ሀገራት የሚኖሩ በሚልዮን የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገር ቤት ገንዘብ ይልካሉ። ይኸው በመልማት ላይ ላሉ ሀገራት የውጭ ምንዛሪ ከሚያስገኙት ዘርፎች መካከል ከዋነኞቹ አንዱ የሆነው

https://p.dw.com/p/1Bkrn
EU-Parlament Abstimmung über Banken Konten und Alternativkraftstoffe Symbolbild
ምስል picture-alliance/dpa

ዜጎች የሚልኩት ገንዘብ በሀገሪቱ ምጣኔ ሀብቱ ዘርፍ ላይ ትልቅ ሚና መያዙን በየጊዜው የሚወጡ መረጃዎች ያሳያሉ። የዓለም ባንክ በቅርቡ ባወጣው ዘገባ መሠረት፤ ከአፍሪቃ፣ እስያ እና ላቲን አሜሪካ ወደአደጉት ሀገራት የሄዱ ዜጎች ወደ ሀገራቸው የሚልኩት የውጭ ምንዛሪ፣ በእንግሊዝኛ አጠራሩ ሬሚታንስ፣ በዚህ በተያዘው 2014 ዓም ወደ 436 ቢልየን ያሜሪካን ዶላር ከፍ እንደሚል አመልክቶዋል። ይህንን በተመለከተ ውይይት አካሂደናል።

አርያም ተክሌ

ማንተጋፍቶት ስለሺ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ