ሰላማዊ ሰልፍ በዋሽንግተን4 መስከረም 2002ሰኞ፣ መስከረም 4 2002ዩናይትድ ስቴትስ በኢትዮጵያ መንግስት ላይ የምትከተለውን ፖሊሲ እንድትለውጥ የሚጥይቅ ሰልፍ ትንናት ዋሽንግተን ዲሲ ውስጥ ተካሂዷል ።https://p.dw.com/p/Jf2Aምስል Illuscopeማስታወቂያ በዚሁ ሰልፍ ላይ የኢትዮጵያውያንመሰረታዊ መብቶችና ነፃነቶጭ እንዲከበሩ ተጠይቋል ። አበበ ፈለቀ ከዋሽንግተን ዲሲ ዝርዝሩን ልኮልናል ። አበበ ፈለቀ ፣ ሂሩት መለሰ ተክሌ የኋላ