1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሰብዓዊ መብት በኢትዮጵያና የጀርመን ምክር ቤት

ሰኞ፣ ጥቅምት 27 2004

የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ይዞታ እንደሚያሳስባቸው የጀርመን የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት አባላት አስታወቁ ።

https://p.dw.com/p/RvFR
ሰብዓዊ መብት በኢትዮጵያና የጀርመን ምክር ቤት

በምክር ቤቱ የሰብዓዊ መብት ኮሚቴ አባላት አሳሳቢ ካሏቸው ጉዳዮች ውስጥ በአዲሱ የኢትዮጵያ የፀረ አሸባሪነት ህግ ሽፋን በኢትዮጵያ የተለያየ አስተሳሰብ ባላቸው ጋዜጠኞችና በተቃዋሚ ቡድኖች ላይ የሚካሄደው ክትትል አንዱ ነው ። የበርሊኑ ዘጋቢያችን ይልማ ኃይለ ሚካኤል በጀርመን የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት የነፃ ዲሞክራቶቹ ፓርቲ ተወካይ ማርቲና ሺስተርን አነጋግሮ ተከታዩን ዘገባ አጠናቅሯል ።

ይልማ ኃይለ ሚካኤል

ሂሩት መለሰ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ