1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሰኔ 30 ሀገር አቀፍ የንባብ ቀን

ሐሙስ፣ ሐምሌ 2 2007

ሰኔ 30 ሀገር አቀፍ የንባብ ቀን በሚል የኢትዮጵያ ደራስያን ማኅበር ስላዘጋጀዉ የመጽሐፍ ትርኢትና ሽያጭ በተመለከተ መምህር ደረጀ ገብሪ የሰጡንን አስተያየት ነበር ያደመጣችሁት። በትርኢቱ የታሪክና ተረት ነገራ መረሐ-ግብር የልምድ ልዉዉጥ ሂሳዊ ዉይይቶች የመጽሐፍ ስጦታዎችና ሌሎች በርካታ ዝግጅቶች ተዘጋጅተዉ እንደነበር ተመልክቶአል።

https://p.dw.com/p/1FvZF