1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ስለወባ አድማጮቻችን ምን ይላሉ?

ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 28 2006

ባለፈዉ ሳምንት በጤናና አካባቢ ዝግጅት በተለታዩ የአፍሪቃ ሃገራት ወባ የምታደርሰዉን ጉዳትና የወባ በሽታን ለመከላከል የሚደረጉ ጥረቶችን ካስቃኘዉ ዝግጅታች ማቅረባችን ይታወሳል።

https://p.dw.com/p/1BukA
Denguefieber Moskito
ምስል picture-alliance/dpa

በዝግጅቱ ማብቂያም ኢትዮጵያ ዉስጥ የወባ በሽታ የሚያደርሰዉን ጉዳት ለመቀነስ ስለተደረገዉና ስለሚደረገዉ ጥረት ምን ያህል ያዉቃሉ?በአካባቢያችሁ ወባን ለመከላከል የሚደረጉ ጥረቶች አሉ? የወባ በሽታንስ ከኢትዮጵያ ማጥፋት ይቻላል ብለዉ ያስባሉ? በሚል አስተያየትና ጥያቄዎቻችሁን በማቅረብ እንድትሳተፉ ጋብዘን ነበር። በዚሁ መሠረትም በፌስ ቡክ ገጻችን ላይ አስተያየትና ጥያቄዎቻቸዉን የጻፉልን አድማጮች አሉ፤ የጤናና አካባቢ አዘጋጅ ሸዋዬ ለገሠ ለጥያቄዎቹ የባለሙያ ማብራሪያ ያጠናቀረችበትን ዝግጅት ከድምጽ ዘገባዉ ማድመጥ ይችላሉ።

ሸዋዬ ለገሠ

ሂሩት መለሰ