1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ስለ አቶ አንዳርጋቸው የብሪታንያ መንግሥት ጥያቄ

ረቡዕ፣ ሐምሌ 30 2006

አዲስ አበባ የሚገኘው የብሪታንያ ኤምባሲ ሰራተኞች የመን ካለፉት ስድስት ሳምንታት በፊት ለኢትዮጵያ መንግሥት አሳልፋ የሰጠቻቸው እና በእስር የሚገኙትን የግንቦት ሰባት የፍትህ የነፃነትና የዴሞክራሲ ፓርቲ

https://p.dw.com/p/1Cpfe
Bildergalerie beliebte Reiseziele Großbritannien Parlamentsgebäude in London
ምስል picture-alliance/dpa

ዋና ጸሃፊ አቶ አንዳርጋቸው ጽጌን ለመጎብኘት ያደረጉት ሙከራ ሳይሳካ መቅረቱ ተገለጸ። ይህንን ጉዳይ በተመለከተ፣ ወኪላችን ድልነሳው ጌታነህ የላከልን ዘገባ እንዳስታወቀው፣ በብሪታንያ የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር የአፍሪቃ ክፍል ኃላፊ ሚስተር ማርክ ሲሞንድስ ከትናንት በስቲያ በለንደን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ምክትል አምባሳደር አቶ ደመቀ አጥናፉን በጽሕፈት ቤታቸው አስጠርተው አነጋግረዋል።

ድልነሳው ጌታነህ

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ