1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ስፖርት

ሰኞ፣ ጥር 19 2006

ስምንተኛዉ የአዲስ አበባ የክለቦች የግማሽ ፍፃሜ ግጥሚያዎች ባለፈዉ ሳምንት መጨረሻ በአዲስ አበባ ስቴድየም ተካሂድዋል። በዚሁ ጨዋታ ቅድስ ጊዮርጊስ ኢትዮጵያ ቡናን አራት ለዜሮ ሲረታ፤ የኢትዮጵያ መድህን ድርጅት

https://p.dw.com/p/1AxwG
Fußball 1. Bundesliga 18. Spieltag Borussia Mönchengladbach - Bayern München
ምስል picture-alliance/dpa

ደግሞ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን አንድ ለዜሮ አሸንፎአል። በዕለቱ የስፖርት ዝግጅታችን ስለ ስምንተኛዉ የአዲስ አበባ የክለቦች የግማሽ ፍፃሜ ግጥምያ፤ ከአዲስ አበባ ክለቦች ዋና ሥራ አስኪያጅ ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ ተካቷል ። ባሳለፍነዉ ሳምንት መጨረሻ የተጠናቀቀዉ 102ኛዉ የአዉስትራልያ ኦፕን የሜዳ ቴኒስ ዉድድር ፤ እንዲሁም የጀርመን ቡንደስ ሊጋን ጨምሮ በተለያዩ የአዉሮጳ ከተሞች የተደረጉ የእግር ኳስ ጨዋታዎች የስፖርት መሰናዶ የሚዳስሳቸዉ ተጨማሪ ርዕሶቹ ናቸዉ። ለጥንቅሩ የለንደንዋ ወኪላችን ሃና ደምሴ

ሃና ደምሴ
አዜብ ታደሰ