1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሶማሊያና አዲሱ ፕሬዝዳንቷ

ሰኞ፣ መስከረም 7 2005

በትናንቱ የሶማሊያ በዓለ ሹመት ላይ የኢትዮጵያ እጩ ጠቅላይ ሚኒስቴር አቶ ኃይለ ማሪያም ደሳለኝና ሎሎችም ባለስልጣናት ተገኝተዋል።

https://p.dw.com/p/16AgE
Somali government soldiers and members of the public mill around the scene of an explosion in the capital of Mogadishu September 12, 2012. Somalia's al Shabaab rebels carried out a bomb attack on Wednesday that targeted a Mogadishu hotel where the president and Kenya's visiting foreign minister were holding a news conference, the group said. REUTERS/Omar Faruk (SOMALIA - Tags: CIVIL UNREST POLITICS SOCIETY)
ምስል Reuters


አዲሱ የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሁሴን ሼክ መሐመድ ትናንት በይፋ ስራ ጀምረዋል። አዲሱ ፕሬዚደንት ለሁለት አሥርት ዓመታት በትርምስ ውስጥ በቆየችው ሶማሊያ አሸባሪነትና የባህር ላይ ውንብድና ማክተሚያ እንድበጅለት ጥሪ አቅርበዋል። በትናንቱ የሶማሊያ በዓለ ሹመት ላይ የኢትዮጵያ እጩ ጠቅላይ ሚኒስቴር አቶ ኃይለ ማሪያም ደሳለኝና ሎሎችም ባለስልጣናት ተገኝቷል። ስለ አዲሱ የሶማሊያ አመራር ገመቹ በቀለ አንድ የጸጥታ ጉዳይ ተመራማሪ አነጋግሮ ተከታዩን ዘገባ አሰናድቷል ።

ገመቹ በቀለ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ