1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሶማልያ እና የቡሩንዲ ጦር ስምሪት ጉዳይ

ሐሙስ፣ ሐምሌ 5 1999

የቡሩንዲ መንግስት ለሶማልያ ሰላም አስከባሪ ሰራዊት ሁለት ባታልዮን ጦር ለመላክ ከወሰነ ሰንበት ብሎዋል። ጦሩ መዘጋጀቱንና ጉዞውን በመጠባበቅ ላይ መሆኑን የቡሩንዲ ጦር ቃል አቀባይ ኮሎኔል አዶልፍ ማኒራኪዛ ለዶይቸ ቬለ የአማርኛው ክፍል ገልጸዋል። አርያም ተክሌ ዝርዝር ዘገባ አላት።

https://p.dw.com/p/E0YG