1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሽልማት ለፕሬዚዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ

ሰኞ፣ ኅዳር 9 2006

በኢትዮጵያ ለተካሄዱት የሕፃናት ልምሻ ክትባት ዘመቻዎች ከፍተኛ አስተዋፅዎ አድርገዋል በማለት ለቀድሞ ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ አለም አቀፍ ሮታሪክ ላብ ሽልማት አበርክቶላቸዋል።

https://p.dw.com/p/1AKPC
Girma Wolde Geiorgis, ehemaliger Präsident von Äthiopien. Foto: DW-Korrespondent in Addis Abeba Getachew Tedla, 1.1.2009
ምስል DW/T. Getachew


በርካታ የተባበሩት መንግሥታት ተጠሪዎች፣ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች እና አምባሳደሮች በኢዮቤልዩ ቤተ-መንግሥት በመገኘት የስርዓቱ ተካፋይ ሆነዋል። ስነ ሥርዓቱን የተከታተለው የአዲስ አበባ ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ቀጣዩን ዘገባ ልኮልናል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

ልደት አበበ

አርያም ተክሌ