1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ቀጣዩ ምርጫና ስጋት አለን ያሉ የፖለቲካ ድርጅቶች

ሰኞ፣ ታኅሣሥ 19 2013

በመጪው ግንቦት 28 እና ሰኔ 5 ለድምፅ መስጫ ቀን በተቆረጠለት ስድስተኛው አገራዊ ምርጫ ላይ ለመሳተፍ የሚያስችላቸው አውድ አጣብቂኝ ውስጥ እየገባ መምጣቱን ሁለት የኦሮሞ የፖለቲካ ፓርቲዎች ለዶቼ ቬለ ገለጹ።

https://p.dw.com/p/3nIIb
Karte Äthiopien englisch

«የኦፌኮና ኦነግ ስጋት»

በመጪው ግንቦት 28 እና ሰኔ 5 ለድምፅ መስጫ ቀን በተቆረጠለት ስድስተኛው አገራዊ ምርጫ ላይ ለመሳተፍ የሚያስችላቸው አውድ አጣብቂኝ ውስጥ እየገባ መምጣቱን ሁለት የኦሮሞ የፖለቲካ ፓርቲዎች ለዶቼ ቬለ ገለጹ። የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግሬስ (ኦፌኮ) እንዳመለከተው የጽ/ቤቶቹ መዘጋት እና የአመራሮችና አባላቱ አስራት ፖለቲካዊ በመሆኑ በምርጫው ላይ የመሳተፍ ዕድሉ እየመነመነ መጥቷል።የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) በበኩሉ «በየጊዜው ይደርሱብኛ»" በሚል ላመለታቸው አቤቱታዎች መልስ አጥቻለሁ ብሏል።

ስዩም ጌቱ

ሸዋዬ ለገሠ

ማንተጋፍቶት ስለሺ