1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ቀጣዩ የአፍሪቃ ህብረት እና የአውሮጳ ህብረት ጉባዔ

ሰኞ፣ መጋቢት 22 2006

የአፍሪቃ ህብረት እና የአውሮጳ ህብረትየፊታችን ረቡዕ እና ሀሙስ፣ እአአ ሚያዝያ ሁለት እና ሦስት በብራስልስ ጉባዔ ያካሂዳሉ።

https://p.dw.com/p/1BZES
ምስል DW/G. Tedla

ድርጅቶቹ ለአራተኛ ጊዜ ከሚያካሂዱት ጉባዔ ምን ይጠበቃል? የአፍሪቃ ህብረትምክትል ሊቀ መንበር ኤራስቱስ ምዌንቻ እና በአዲስ አበባ የአውሮጳ ህብረት አምባሳደር ጌሪ ክዊንስ ይህንኑ አስመልክተው ዛሬ በአዲስ አበባ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ