ቃለ-ምልልስ ከበቀለ ገርባ ጋር
ረቡዕ፣ የካቲት 7 2010ማስታወቂያ
የጤናቸዉ ሁኔታ እንደበፊቱ እንዳልሆነ የገለፁት አቶ በቀለ ለሀገራቸው የሚቆረቆሩ እና በጦር ሜዳም የሚሰለፉ በርካቶች እስርት ቤት መሆናቸውን እያሰቡ በመፈታታቸው ሙሉ ደስታ እንዳልተሰማቸው ነው የተናገሩት። ሸዋዬ ለገሠ አቶ በቀለን አነጋግራቸዋለች።
ሸዋዬ ለገሠ
ኂሩት መለሰ
የጤናቸዉ ሁኔታ እንደበፊቱ እንዳልሆነ የገለፁት አቶ በቀለ ለሀገራቸው የሚቆረቆሩ እና በጦር ሜዳም የሚሰለፉ በርካቶች እስርት ቤት መሆናቸውን እያሰቡ በመፈታታቸው ሙሉ ደስታ እንዳልተሰማቸው ነው የተናገሩት። ሸዋዬ ለገሠ አቶ በቀለን አነጋግራቸዋለች።
ሸዋዬ ለገሠ
ኂሩት መለሰ