ቃለ-ምልልስ ከፕሬዚዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ ጛር(ክፍል 2)
ረቡዕ፣ ሐምሌ 29 2001ማስታወቂያ
ባለፈው ቅንብር ፣ ይበልጥ እየተወሳሰበና እያሳሰበ መምጣቱ በሚነገርለት የሶማልያ ይዞታ ዙሪያ፣ ስለዚያች ሀገር ሥርዓት አልበኛነት ፣ የሉዓላዊነት ይዞታ፣ ኤርትራ፣ አክራሪ እስላማዊ ኃይሎችን ትደግፋለችና እገዳ ይጣልበት በማለት የአፍሪቃ ኅብረትና IGAD ስላቀረቡት ማሳሰቢያ እንዲሁም ለሶማልያ መፃዔ-ዕድልም ይበጃል ባሉት መፍትኄ ዙሪያ ፕሬዚዳንት ኢሳይያስ ሰፋ ያለ ማብራሪያ መስጠታቸው የሚታወስ ነው። በዛሬው 2ኛ ክፍል ቃለ-ምልልስ ፣ ሉድገር ሻዶምስኪ፣ ስለኤርትራና ኢትዮጵያ የድንበር ማካለል ጉዳይ ፣ ስለራስ የመቻል መርኅ፣ የመንግሥት ያልሆኑ የውጭ ድርጅቶች ተግባርና የትኞቹ፣ ኤርትራ ውስጥ ተፈላጊዎች እንደሆኑ፣ እንዲሁም ዴሞክራቲክ ተቋማትን ለመገንባት ፣ የኤርትራ መርኀ-ግብር መቼ እንደሚጀመር ለቀረቡ ጥያቄዎች መልስ ሰጥተዋል።
(ቃለ-ምልልስ)---
ሉድገር ሻዶምስኪ/ሒሩት መለሰ/ አርያም ተክሌ/
ተክሌ የኋላ፣