1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ቅድመ ምርጫ ብጥብጥ በግብፅ

ሐሙስ፣ ሚያዝያ 18 2004

ሥልጣን ከጨበጠ ከ 1 ዓመት በላይ ያስቆጠረው የግብፅ ከፍተኛ ወታደራዊ ምክር ቤት በአሁኑ ሰዓት ሁሉንም ግብፃውያን ያስቆጣ ይመስላል ። የቀድሞዎቹ ምሁራን አሁንም የግብፅ እጣ ፈንታ ወሳኞች መሆናቸው በተለይ ወጣት አብዮተኞቹን አበሳጭቷል ።

https://p.dw.com/p/14l8j
Former Egyptian Vice President Omar Suleiman is escorted by police and aides after he submitted his candidacy papers at the Higher Presidential Elections Commission, in Cairo, Egypt, Saturday, April 7, 2012. A former strongman of ousted President Hosni Mubarak's regime has announced his presidential candidacy, shaking up an already heated race that is emerging as a contest between two longtime rivals _ former regime officials and Islamists who have surged in influence. (Foto:AP/dapd)
ምስል AP

 በእድሜ የገፉትም ቢሆኑ ደስተኛ አይደሉም ። ድምፃቸውን የማያሰሙት ብዙሃኑ ግብፃውያን ደግሞ ወራት ካስቆጠረው ብጥብጥ በኋላ አምባገነንም ቢሆን ተቀባይነት ያለው  መሪ እንደሚፈልጉ አንድ ጥናት አመልክቷል ። የሙስሊም ወንድማማቾች ማህበርና ና የሳላፊዎች  ቡድንም እንዲሁ በወታደራዊው ምክር ቤት ላይ ተቀወሞአቸውን እያሰሙ ነው ። Anne Allmeling ያቀረበችውን ዘገባ ሂሩት መለሠ አጠናቅራዋለች ።

አን አልሜሊንግ

ሂሩት መለሠ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ