1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

 በህዳሴ ግድብ ላይ ያተኮረው የሶስትዮሹ ስብሰባ 

ሐሙስ፣ ግንቦት 9 2010

በዓባይ ተፋሰስ ጉዳይ ላይ በአዲስ አበባ ሲካሄድ የሰነበተው የግብፅ፣ ሱዳን እና ኢትዮጵያ ባለስልጣናት ስብሰባ አግባቢ ስምምነት ላይ መድረሱ እየተነገረ ነዉ።   በዝግ በተካሄደው ስብሰባ  ልዩነቶችን ማጥበብ ያስቻለ እንደነበር የኢትዮጵያ የውኃ ሀብት፣ የመስኖ እና የኤሌክትሪክ ኃይል ሚንስትር ዶክተር ኢንጅንየር ስለሺ በቀለ ገልጸዋል።

https://p.dw.com/p/2xtPF
Äthiopien Treffen der Aussenminister von Sudan, Ägypten und Äthipien in Addis Abeba
ምስል DW/Getachew Tedla Hailegiorgis

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ