1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በመቐለ ከተማ ባደባባይ ማጤስ መከልከሉ

ዓርብ፣ ጥር 8 2007

ሰዎች በሚገለገሉበትና በሚያዘወትሩት አካባቢ ትምባሆ ማጨስ በበርካታ ሃገራት መከልከል ከተጀመረ ከታራረመ። በኢትዮጵያም የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በቅርቡ ይህን መሰል ዉሳኔ ማሳለፉ ተሰምቷል ተግባራዊነቱ ቢዘገይም።

https://p.dw.com/p/1ELj1
Deutschland Rauchverbot Bahnhof Hamburg
ምስል AP

በመንግሥት በዚህ ረገድ ያወጣዉን መመሪያ ከሌሎች ከተሞች ፈጥኖ ተግባራዊ በማድረግ የመቐለ ከተማ በአብነት ተጠቅሳለች። የማጨሱ ክልከላ በአብዛኛዉ ሕዝብ ተቀባይነት ቢያገኝም አንዳንድ አጫሾች ግን እያቅማሙ መሆኑን የዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር የላከልን ዘገባ ያመለክታል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ