1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በመብት ጥሰት የተከሰሱ የፍርድ ቤት ውሎ

ዓርብ፣ የካቲት 22 2011

የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 15ኛ ወንጀል ፍሎት አቃቢ ሕግ በአቶ ኢሳያስ ዳኘው የክስ መቃወሚያ ያለውን ተቃውሞ አዳመጠ። አቃቢ ሕግ የአቶ ኢሳያስ ጠበቃ ካቀረቡት ዘጠኝ መቃወሚያ ነጥቦች ከአንዱ በስተቀር ሁሉም ውድቅ እንዲሆንለት ጠይቋል።

https://p.dw.com/p/3ELBU
Justitia mit Pendelwaage
ምስል picture-alliance/Ulrich Baumgarten

 በሌላ ዜና የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት 12ኛ ወንጀል ችሎት የ10 በሰብዓዊ መብት ጥሰት የተከሰሱ ወገኖች 78 ክሶች ማዳመጥ ጀምሯል። ችሎቱን የተከታተለው ዘጋቢያችን ዝርዝር ዘገባውን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ከአዲስ አበባ ልኮልናል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ነጃት ኢብራሒም

ማንተጋፍቶት ስለሺ

 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ