በምስራቃዊ ሱዳን የስደተኞች ካምፕ ጉዳይ15 ሚያዝያ 2002ዓርብ፣ ሚያዝያ 15 2002በምስራቃዊ ሱዳን በስደተኞች ካምፕ የምንገኝ ኢትዮጽያዉያንና ኤርትራዉያን ስደተኞች ላይ ግፍ እየተፈጸመብን ነዉ ይላል ከሶስት ቀናት በፊት በተንቀሳቃሽ ስልክ የደረሰን አጭር የጽሁፍ መልክትhttps://p.dw.com/p/N4pIምስል APማስታወቂያመልክቱ እንደደረሰን በደል ደረሰብን የሚሉትን ወገኑች እና መቀመጫዉን ስዊዘርላን ጄኔቭ ላይ ያደረገዉን የተባበሩት መንግስታት የስድተኞች ጉዳይ መስሪያ ቤት መሳይ መኮንን አነጋግሮ ዘገባ ይዞአል። መሳይ መኮንን/ አርያም ተክሌ