1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በምስራቃዊ ሱዳን የስደተኞች ካምፕ ጉዳይ

ዓርብ፣ ሚያዝያ 15 2002

በምስራቃዊ ሱዳን በስደተኞች ካምፕ የምንገኝ ኢትዮጽያዉያንና ኤርትራዉያን ስደተኞች ላይ ግፍ እየተፈጸመብን ነዉ ይላል ከሶስት ቀናት በፊት በተንቀሳቃሽ ስልክ የደረሰን አጭር የጽሁፍ መልክት

https://p.dw.com/p/N4pI
ምስል AP

መልክቱ እንደደረሰን በደል ደረሰብን የሚሉትን ወገኑች እና መቀመጫዉን ስዊዘርላን ጄኔቭ ላይ ያደረገዉን የተባበሩት መንግስታት የስድተኞች ጉዳይ መስሪያ ቤት መሳይ መኮንን አነጋግሮ ዘገባ ይዞአል።

መሳይ መኮንን/ አርያም ተክሌ