በምግብ እህል ራስን መቻል4 መጋቢት 2001ዓርብ፣ መጋቢት 4 2001የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲ ግንባር ኢህአዴግ ድርጅታዊ ጉባኤዉን ሲያጠናቅቅ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ሊሰሩ ይገባቸዋል ያላቸዉን ነጥቦች ነቅሶ አዉጥቷል።https://p.dw.com/p/HBVPዝናብ ያጠረዉ ምስራቅ ኢትዮጵያምስል APማስታወቂያበአገሪቱ ከአስራ አራት ሚሊዮን በላይ ሕዝብ የምግብ ርዳታ በሚፈልግበት በዚህ ወቅት ገዢዉ ፓርቲ ያነሳዉ ጉዳይ አሳሳቢ እንደመሆኑ ነጥቡን ሲያብራራ፤ ይህን በሚመለከት አንድ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪና የፓርላማ አባልን እንዲሁም ከግብርና ሚኒስቴር የሚመለከታቸዉ ኃላፊዎች የሚያስፈልገዉን የእርዳታ መጠን ገልጸዋል።