በምግብ እጥረት ለተጎዱ ሕፃናት ርዳታ6 ነሐሴ 2001ረቡዕ፣ ነሐሴ 6 2001የተመ የሕፃናት መርጃ ድርጅት UNICEF በኢትዮጵያ በከፍተኛ የተመጣጠነ የምግብ እጥረት ለተጎዱ ሕፃናት እርዳታ በማሰባሰብ ላይ ይገኛል።https://p.dw.com/p/J8LQምስል APማስታወቂያበቀረበዉ ጥሪ መሠረት በርካታ ለጋሽ መንግሥታት አስቸኳይ ርዳታ አድርገዋል። UNICEF እንደሚለዉ ወደ62 ሺ የሚደርሱ ሕፃናት በተመጣጠነ ምግብ እጥረት ተጎድተዋል። ፈረንሳይ 500,000 ዩሮ መስጠቷ ሲነገር፤ የስፓኝ መንግስት ደግሞ የ 7 ሚሊዮን ዶላር ርዳታ እንደምትለግስ ተዘግቧል። ጌታቸዉ ተድላ/ሸዋዬ ለገሠ