1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በረሃብ ለተጎዱት ለየመንና ለአምስት የአፍሪቃ ሃገራት ርዳታ 

ሰኞ፣ መጋቢት 18 2009

የዓለም ባንክ ለየመንና ለሌሎች አምስት የአፍሪቃ ሃገራት የሚዉል የ 1.6 ቢሊዮን ዶላር የአስቸኳይ ርዳታ እንደሚሰጥ አስታወቀ። የርዳታ ገንዘቡ ለሶማልያ ለደቡብ ሱዳን ፤ ለኬንያ ለኢትዮጵያ፣ ለናይጀርያና በየመን ለሚገኙ በድርቅ ለተጎዱ ነዋሪዎች የሚዉል እንደሆነ ተገልጿል።

https://p.dw.com/p/2a3GU
USA Wirtschaft Washington DC Zentrale der Weltbank Gebäude Logo
ምስል ullstein bild - Fotoagentur imo

Ber. D.C (Weltbank Hungersnot Hilfe für Jemen & 5 afrikanischen Ländern - MP3-Stereo


የዋሽንግተኑ ወኪላችን መክብብ ሸዋ ያነጋገራቸዉ የኢኮኖሚ ጉዳይ ምሁር እንደገለጹት ርዳታዉ ጊዜያዊ እንጂ ለዘለቄታ የሚያመጣዉ መፍትሄ እንደሌለ ተናግረዋል። ድርቁም ሰዉ ሠራሽና ከሰላምና መረጋጋት እንደሚያያዝ በየትኛዉም የዓለም ክፍል የሚታይ እዉነታ መሆኑንም አመልክተዋል። 
መክብብ ሸዋ 


አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሠ