1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በሙዚየም ያሉት አጽሞች በክብር ማረፍ ይገባቸዋል ተብሏል

ሰኞ፣ ሚያዝያ 1 2010

በጀርመን መዲና በርሊን ባለው ብሔራዊ ሙዚየም በሺህዎች የሚቆጠሩ ከአፍሪካ የመጡ ቅሪተ አካላት ጭምር ይገኛሉ። “አጽሞቹ ወደመጡበት ወደ አህጉራቸው ይመለሱ” የሚለው ጥያቄ እየተጠናከረ መጥቷል፡፡ ጠያቂዎቹ “አጽሞቹ በክብር ማረፍ አለባቸው” ሲሉ ይሞግታሉ።

https://p.dw.com/p/2vkAp
Deutschland Gedenkgottesdienst in Berlin für die Opfer des Völkermordes in Namibia
ምስል Imago/epd

በሙዚየም ያሉት አጽሞች በክብር ማረፍ ይገባቸዋል ተብሏል

በበርሊኑ ብሔራዊ ሙዚየም ከአፍሪካ የመጡ በርካታ ቁሳቁሶች ይገኛሉ፡፡ በወመዘክሩ ያሉት ስዕሎች እና የእጅ ስራዎች፣ የሙዚቃ መሳሪያዎች እና ምንጣፎች ወይም እንደሚባለው ወንበሮች እና አንካሴዎች ብቻ አይደሉም፡፡ በሺህዎች የሚቆጠሩ ከአፍሪካ የመጡ ቅሪተ አካላት ጭምር እንጂ፡፡ በጀርመን መዲና “ አጽሞቹ ወደመጡበት ወደ አህጉራቸው ይመለሱ” የሚለው ጥያቄ እየተጠናከረ መጥቷል፡፡ ቀጣዩ የዳንኤል ፔልስ ዘገባ “አጽሞቹ በክብር ማረፍ አለባቸው” የሚለውን ሙግት እና ምላሹን ያስቃኛል፡፡ የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ኃይለሚካኤል ያጠናቀረውን ለማድመጥ የድምጽ ማዕቀፉን ይጫኑ፡፡  

ይልማ ኃይለሚካኤል/ዳንኤል ፔልስ

ተስፋለም ወልደየስ

ሂሩት መለሰ