1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በተሽከርካሪ ጉዳት የደረሰባቸዉ አትሌቶች

ረቡዕ፣ መጋቢት 21 2008

ባለፈዉ ቅዳሜ ዕለት በልምምድ ላይ እያሉ የመኪና አደጋ የደረሰባቸዉ ዘጠኝ አትሌቶች የህክምና ክትትል እየተደረገላቸዉ ነዉ። አትሌቶቹ የተገጩት ሰበታ ዉስጥ በሚኒባስ ሲሆን ከመካከላቸዉ አንደኛዉ ሕይወቱ አልፏል።

https://p.dw.com/p/1IMFS
Addis Ababa (Äthiopien)
ምስል picture alliance/landov

ክፉኛ የተጎዱት አትሌቶች በጳዉሎስ ሆስፒታል ማገገሚያ ስፍራ የሚገኙ ሲሆን የአንደኛቸዉ ቤተሰሰብ ቀርቦ ስለሁኔታቸዉ ያነጋገረዉ ዘጋቢያችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ በኦሮሚያ የሰበታ ትራፊክ ጽሕፈት ቤትንም አስተያየት በማከል ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ