1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የመቀሌው ነዋሪ ችግረኞችን እንዲፈስኩ አድርጓል

ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 10 2009

ትንሳኤን በመሳሰሉ በዓላት በቅርብ ከሚያውቋቸው ሰዎች ጋር ከመገባበዝ ይልቅ የሚላስ የሚቀመስ የሌላቸውን ወገኖች በማስታወስ በግልም ሆነ በጋራ እንደ አቅማቸው የሚያበሉ የሚያጠጡም አሉ።

https://p.dw.com/p/2bMT0
Äthiopien Fasika in Mek’ele
ምስል DW/Y. G. Egziabher

Beri.Wash.(IOM Report om Migrants traded as slaves ) - MP3-Stereo

በበዓላት ከወዳጅ ዘመድ ከጎረቤት ጋር አብሮ መብላት መጠጣት የተለመደ ነው። ትንሳኤን በመሳሰሉ በዓላት በቅርብ ከሚያውቋቸው ሰዎች ጋር ከመገባበዝ ይልቅ የሚላስ የሚቀመስ የሌላቸውን ወገኖች በማስታወስ በግልም ሆነ በጋራ እንደ አቅማቸው የሚያበሉ የሚያጠጡም አሉ። ከመካከላቸው አንዱ ችግረኞች በዓሉን እንደ ሌላው ህብረተሰብ እንዲያከብሩ የበኩሉን ችሮታ ያደረገው የመቀሌ ከተማ ነዋሪ ነው። ዝርዝሩን ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ልኮልናል። 

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር 

ኂሩት መለሰ