1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በኅዳሴው ግድብ ጉዳይ የሚመክር ዓለም አቀፍ ሲምፖዚየም ዛሬ ይጀመራል

ቅዳሜ፣ ጥቅምት 6 2014

በኅዳሴው ግድብ ጉዳይ የሚመክር ዓለም አቀፍ ሲምፖዚየም ዛሬ ይጀመራል:: ከሲምፖዚየሙ አስተባባሪዎች መኻከል ኘሮፌሰር አቻምየለህ ደበላ እና መቅደላዊት መሣይ በተለይ ለዶይቸ ቨለ እንዳስታወቁት ሲምፖዚየሙ በዓባይ ግድብ ዙሪያ የኢትዮጵያን አቋም ለዓለም አቀፉ ማኀበረሰብ ለማሳወቅና ሕጋዊ ድጋፍ ለማሰባሰብ ይረዳል ተብሎ ታምኖበታል::

https://p.dw.com/p/41lz7
Äthiopien Grand-Ethiopian-Renaissance-Talsperre
ምስል AFP/Maxar Tech

ኢትዮጵያውያን በህዳሴ ግድብ ላይ የሚያደርጉት ዓለማቀፍ ውይይት

በኅዳሴው ግድብ ጉዳይ የሚመክር ዓለም አቀፍ ሲምፖዚየም ዛሬ ይጀመራል:: ከሲምፖዚየሙ አስተባባሪዎች መኻከል ኘሮፌሰር አቻምየለህ ደበላ እና መቅደላዊት መሣይ በተለይ ለዶይቸ ቨለ እንዳስታወቁት ሲምፖዚየሙ በዓባይ ግድብ ዙሪያ የኢትዮጵያን አቋም ለዓለም አቀፉ ማኀበረሰብ ለማሳወቅና ሕጋዊ ድጋፍ ለማሰባሰብ ይረዳል ተብሎ ታምኖበታል::

 

ታሪኩ ኃይሉ 

ታምራት ዲንሳ