በኖርዌይ የኢትዮጵያውያን ችግር27 ሚያዝያ 2003ሐሙስ፣ ሚያዝያ 27 2003ኖርዌይ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች የሐገሪቱ መንግስት የጥገኝነት ጥያቄያቸውን ውድቅ ማድረጉን በመቃወም ዳግም የአደባባይ ተቃውሞ እያደረጉ ነው።https://p.dw.com/p/RM9aየኦስሎ ከተማ በምሽትምስል DWማስታወቂያጥገኝነት ጠያቂዎቹ ከዚህ ቀደም የርሀብ አድማ አድርገው ነበር። አሁንም ከመጠለያ ጣቢያዎች ወተው ድንኳን ጥለው ማደር ከጀመሩ ዛሬ አስረኛ ቀናቸውን አስቆጠረዋል። ልደት አበበ ከስደተኞቹ መካከል ጥቂቱን እና የሚመለከተውን የመንግስት ተወካይ አነጋግራለች። ልደት አበበ ማንተጋፍቶት ስለሺ ነጋሽ መሐመድ