1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በአውሮፕላን አደጋ ለሞቱ ሰዎች ቤተሰቦች ነጻ የህግ አገልግሎት

ሐሙስ፣ መጋቢት 12 2011

ፍሬድማን ሩቢን የተባለው የህግ ቢሮ እና ኢትዮጵያዊው የህግ ባለሞያ ሼክስፒር ፈይሳ ለDW እንደተናገሩት ለሟች ቤተሰቦች ነጻ የህግ አገልግሎት ለመስጠት ተስማምተዋል።

https://p.dw.com/p/3FR6V
Ethiopian Airlines Boeing 737
ምስል Imago/Aviation-Stock

መጋቢት 1፣2011 በረራ በጀመረ በጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ በተከሰከሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 737 ማክስ 8 አውሮፕላን ህይወታቸውን ላጡ ሰዎች ቤተሰቦች የህግ አገልግሎት ለመስጠት መንቀሳቀስ መጀመራቸውን አሜሪካን የሚገኝ አንድ የህግ ጉዳዮች ቢሮ እና አንድ ኢትዮጵያዊ የህግ ባለሞያ አስታወቁ። ፍሬድማን ሩቢን የተባለው የህግ ቢሮ እና ኢትዮጵያዊው የህግ ባለሞያ ሼክስፒር ፈይሳ ለDW እንደተናገሩት ለሟች ቤተሰቦች ነጻ የህግ አገልግሎት ለመስጠት ነው የተስማሙት። ያነጋገራቸው የዋሽንግተን ዲሲው ዘጋቢያችን መክብብ ሸዋ ዝርዝሩን አዘጋጅቷል።  

መክብብ ሸዋ

ኂሩት መለሰ

አዜብ ታደሰ

 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ