1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በአፋር ክልል የተነሳው ግጭት

ሰኞ፣ ሚያዝያ 13 2006

ከግጭቱ በኋላም በአዋሽና በሌሎች አካባቢች ሰላማዊ ሰልፍ በማድረግ ወደ ከኢትዮጵያ ወደ ጅቡቲ ከጅቡቲም ወደ ኢትዮጵያ የሚወስደው መንገድ ተዘግቶ እንደነበርም ነዋሪዎች ለዶቼቬለ ተናግረዋል ።የኢትዮጵያ ፌደራል ጉዳዮች መስሪያ ቤት በበኩሉ ሰዎች መሞታቸውን የሚያመለክት መረጃ እንዳልደረሰው አስታውቋል ።

https://p.dw.com/p/1Blms
Äthiopien Vulkan Erta Ale Afar Region
ምስል picture-alliance/dpa


በአፋር ክልል በአኒባራ ወረዳ ባለፈው ቅዳሜ በ 2 ጎሳዎች መካከል በተፈጠረ ግጥት 8 ሰዎች ሞተዋል ሲሉ ዓይን ምስክሮች ተናገሩ ። ከግጭቱ በኋላም በአዋሽና በሌሎች አካባቢች ሰላማዊ ሰልፍ በማድረግ ወደ ከኢትዮጵያ ወደ ጅቡቲ ከጅቡቲም ወደ ኢትዮጵያ የሚወስደው መንገድ ተዘግቶ እንደነበርም ነዋሪዎች ለዶቼቬለ ተናግረዋል ።የኢትዮጵያ ፌደራል ጉዳዮች መስሪያ ቤት በበኩሉ ሰዎች መሞታቸውን የሚያመለክት መረጃ እንዳልደረሰው አስታውቋል ። መስሪያ ቤቱ በአካባቢው የሚፈጠሩ ግጭቶችን በዘላቂነት ለመፍታት የተለያዩ ሥራዎችን በማከናውን ላይ መሆኑንን ገልጿል ። የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ዮሀንስ ገብረ እግዚአብሄር ዝርዝር ዘገባ አለው ።
ዮሀንስ ገብረ እግዚአብሄር
ሂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ